በትግራይ – መቐለ ውስጥ አንድ የአንድነት ፓርቲ ከፍተኛ አመራር የሆኑት አቶ እንግዳ ተክለፃዲቅ እና በዚህ ሳምንት “መቀሌን በ24 ሰዓት ለቀህ ውጣ” ተብሎ የነበረው የአንድነት ፓርቲ አባል አቶ የማነህ አበራ ዛሬ ከሰዓት በኋላ በፖሊስ በህገወጥ መንገድ የታሰሩ መሆኑ ተገልጿል። ሆኖም ዛሬ ምሽት ከእስር መፈታታቸው ነው ከስፍራው የደረሰን ዘገባ ያመለከተው። Read on PDF
↧