Quantcast
Channel: Ethiopian Media Forum (EMF) » AMHARIC/አማርኛ
Viewing all articles
Browse latest Browse all 776

የአልአሙዲ ልጅ ነኝ ባይዋ ሳራ ለሽቶ ብቻ 1,000,000 ዶላር እንዳወጣች ተናገረች

$
0
0
(addisuwond) ንጋት አሊ የተባለች የቤት ቁሳቁስ ኢትዮጵያዊ ነጋዴ በፍርድ ቤቱ በሰጠችው ምስክርነት መሰረት ሳራ ከዚህ በፊት ኢትዮጵያ ውስጥ ሴተኛ አዳሪ እንደነበረች ተናግራለች፡፡ የሳውዲ ልዕልት ነኝ ባይዋ በትናንትናው እለት በጣም ሀብታም እንደሆነችና ለሽቶ ብቻ 1,000,000 ዶላር ላለፋት ሁለት ወራት እንዳወጣች ተናገረች፡፡ sara_alamudi

Viewing all articles
Browse latest Browse all 776

Trending Articles